An Amharic News Text classification Dataset
Paper • 2103.05639 • Published
Unnamed: 0 int64 0 51.5k | headline stringlengths 2 861 ⌀ | category stringclasses 6
values | date stringlengths 6 35 | views stringlengths 1 7 | article stringlengths 1 34.3k ⌀ | link stringlengths 28 722 | word_len int64 0 6.74k |
|---|---|---|---|---|---|---|---|
32,899 | Morocco’s CHAN Team Trounced Ethiopia in Rabat | ስፖርት | October 9, 2017 | Unknown | The Ethiopian national side continued on their unimpressive steak of results when they were trashed 40 against home based Moroccos national team in a friendly game played out in Rabat The game was originally slated for Tuesday but the teams were forced to play on Monday evening without any explanation on why the encoun... | https://soccerethiopia.net/football/30685 | 270 |
50,906 | የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ በከፊል ስራ መጀመሩ ተገለፀ | ቢዝነስ | October 1, 2019 | Unknown | የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ 11 ሼዶች የተጠናቀቁ ሲሆን ከነዚህ መካከል 4ቱ ስራ ጀምረዋልፓርኩ 152 ሼዶች ይገነቡበታል ተብሎ የታቀደ ሲሆን በአሁኑ ሰአት 11 ሼዶች ተጠናቀው 4ቱ ነው ወደ ስራ የገቡት ተብሏልየደቡብ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክን በጎበኙት ጊዜ እንደተናገሩት ፓርኩ ለሀገር ኢኮኖሚ ካለው ፋይዳ በዘለለ ለአካባቢው አርሶ አደሮች ምርትና ምርታማነት እድገትና ተጠቃሚነት ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋልወደ ስራ የ... | https://waltainfo.com/am/23993/ | 136 |
36,031 | ትውልድ የሚቀርፀው የኢትዮጵያ ልጆች ቴሌቭዥን | ሀገር አቀፍ ዜና | August 06, 2020 | Unknown | በኮሮና ቀውስ ወቅት ትምህርት ቤቶች መዋእለ ህፃናት እና ሌሎች የልጆች መጫወቻና መዋያ ቦታዎች በመዘጋታቸው ልጆች ሙሉ ጊዜያቸውን ቤት ለመዋል ተገዷል በዚህ የቤት ቆይታ ወቅት ልጆች በቴሌቭዥንና በሌሎች የኤሌክትሮኒስ ሚዲያዎች ላይ የሚያጠፉት ግዜ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ጥናቶች ያመለክታሉለምሳሌ በአሜሪካን ሀገር የተደረገ ጥናት ልጆች ቤት በመዋላቸው ምክንያት የቀን ቴሌቭዥን ተመልካቾች ቁጥር 40ከመቶ ጭማሪ አሳይቷል በዚህ መጠን ጊዜያቸውን ቴሌቭዥን ላይ የሚያጠፉ ህፃናትና ልጆች ለእድሜያቸው ተመጣጣኝ ... | https://amharic.voanews.com//a/educational-tv-station-dedicated-to-children-11-03-2020/5533056.html | 100 |
10,254 | ሩዋንዳ ገደቦችን የማላላት ውሳኔዋን ሻረች፡፡ | ዓለም አቀፍ ዜና | June 1, 2020 | 32 | ባህር ዳር ግንቦት 242012 አም አብመድ ሯንዳ የእንቅስቃሴ ገደቦችን ለማላላት ያሳለፈችውን ውሳኔ የጥናት ግኝቶችን መሰረት በማድረግ መሻሯን አስታውቃለችበመሆኑም ከሌሎች አካባቢዎች ወደ ዋና ከተማዋ ኪጋሊ የሚደረጉ የትራንስፖርት አገልግሎቶች እና በሞተር ሳይክል የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች እንደተከለከሉ ይቆያሉ ይህም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በሀገሪቱ ያለበትን ደረጃ በተመለከተ በሀብረተሰብ ጤና ተቋማት በሚቀርብለት ምክረ ሀሳብ መሰረት የሀገሪቱ ካቢኔ እስከሚወስን ድረስ እንደሚፀና ታውቋልበሯንዳ ወረርሽኙ ከገ... | https://www.amharaweb.com/%e1%88%a9%e1%8b%8b%e1%8a%95%e1%8b%b3-%e1%8c%88%e1%8b%b0%e1%89%a6%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%9b%e1%88%8b%e1%88%8b%e1%89%b5-%e1%8b%8d%e1%88%b3%e1%8a%94%e1%8b%8b%e1%8a%95-%e1%88%bb%e1%88%a8/ | 157 |
48,229 | የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ የነጻነት ፤ የእኩልነትና የአንድነት መገለጫ ምልክት እንደሆነ ተገለጸ | ፖለቲካ | September 23, 2013 | Unknown | የምክር ቤቱ ምክትል አፈ ጉባኤ አቶ ወልደ ገብርኤል አብርሀ ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሰብሰቢያ አዳራሽ በሰንደቅ አላማ ምንነትና እሴት ላይ በተካሄደ የፓናል ወይይት ላይ እንዳሉት የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ለአገሪቱ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች የነፃነት የእኩልነትና የአንድነት መገለጫ ምልክት ነው የሰንደቅ አላማ ቀን በአገር አቀፍ ደረጃ መከበሩ የሰንደቅ አላማን መሰረታዊ መርሆችና እሴቶችን በተመለከተ የህዝቡን ግንዛቤ ለማሳደግ ጥቅሙ የጎላ ነው ያሉት አቶ ወልደ ገብርኤል ቀኑ ሲከበ... | https://waltainfo.com/am/28145/ | 233 |
24,994 | የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሰብዓዊ መብት ድርጊት መርሐ ግብርን ሊያፀድቅ ነው | ሀገር አቀፍ ዜና | 19 June 2016 | Unknown | ለሚቀጥሉት አራት አመታት ተግባራዊ የሚሆነው ሁለተኛው ብሄራዊ የሰብአዊ መብት ድርጊት መርሀ ግብር በቀጣዩ ሳምንት በሚኒስትሮች ምክር ቤት እንደሚፀድቅ ምንጮች ገለፁየድርጊት መርሀ ግብሩ ከሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ጋር አብሮ መፅደቅ የነበረበት ቢሆንም ረቂቁ ተጠናቆ ለባለድርሻ አካላት ውይይት ይፋ የሆነው በቅርቡ ነውየሚኒስትሮች ምክር ቤት የተዘጋጀውን የድርጊት መርሀ ግብር ሰኔ 13 ቀን 2008 አም በማፅደቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚልከውና ፓርላማውም ሰኔ 30 ቀን ለእረፍት ከ... | https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8A%92%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%88%AE%E1%89%BD-%E1%88%9D%E1%8A%AD%E1%88%AD-%E1%89%A4%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%89%A5%E1%8B%93%E1%8B%8A-%E1%88%98%E1%89%A5%E1%89%B5-%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8C%8A%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%88%AD%E1%88%90-%E1%8C%8D%E1%89%A5%E1%88%AD%... | 353 |
46,038 | ኢትዮጵያና ጣሊያን በጤናው ዘርፍ የአምስት ሚሊዮን ዩሮ ብድር ተፈራረሙ | ቢዝነስ | February 21, 2017 | Unknown | ኢትዮጵያና ጣሊያን የጤና መሰረተ ልማቶችን ለማጠናከር የሚረዳ የአምስት ሚሊዮን ዩሮ የብድር ስምምነት ተፈራረሙየብድር ስምምነቱ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአማራና በደቡብ ብሄሮችብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልሎች የጤና መሰረተ ልማቶችን ለማጠናከር የሚውል መሆኑ ኢምባሲው ለዋልታ በላከው መግለጫ አመልክቷልለፕሮጀክቱ የሚስፈልገው ገንዘብ በጣሊያን የልማት ትብብር ኤጄንሲ በኩል የተለቀቀ ሲሆን በ24 ወራት የሚከፈልና አነስተኛ ወለድ የሚታሰብበት እንደሆነም ነው የተገለፀውስምምነቱን የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር... | https://waltainfo.com/am/23002/ | 200 |
13,042 | በዳውሮ ዞን የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝን ለመከላከል ክትባት መሰጠት ተጀመረ | ሀገር አቀፍ ዜና | Dec 28, 2020 | 146 | አዲስ አበባ ታህሳስ 19 2013 ኤፍ ቢ ሲ በደቡብ ክልል በዳውሮ ዞን ጥቅምት 28 ቀን 2013 አም የተከሰተውን የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝን ለመከላከል ክትባት መሰጠት ተጀመረ ከዚህ ባለፈም በተርጫ ከተማ እና በተርጫ ዙሪያ ወረዳ በቦጲ አራ እና በሜላ ቀበሌዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ መሰራቱም ታውቋልክትባቱ በተርጫ ከተማ በአራቱ ቀበሌዎች ተደራሽ ይደረጋሉ ተብሎ ከሚታሰበው 25 ሺህ 250 ሰዎች ውስጥ በሁለቱ ቀናት 9 ሺህ 595 ሰዎች ክትባቱን ወስዷል ነው የተባለውእንዲሁም በተርጫ ዙሪያ ወ... | https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8b%b3%e1%8b%8d%e1%88%ae-%e1%8b%9e%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%88%8c%e1%88%ab-%e1%89%a0%e1%88%bd%e1%89%b3-%e1%8b%88%e1%88%a8%e1%88%ad%e1%88%bd%e1%8a%9d%e1%8a%95-%e1%88%88%e1%88%98/ | 153 |
19,619 | በሞቃዲሾ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት በትንሹ 76 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ | ዓለም አቀፍ ዜና | Dec 28, 2019 | 309 | አዲስ አበባ ታህሳስ 18 2012 ኤፍ ቢ ሲ በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ በተፈፀመ የቦምብ ጥቃት በትንሹ 76 ሰዎች መሞታቸው ተነገረጥቃቱ የትራፊክ እንቅስቃሴ በሚበዛበት የፍተሻ ጣቢያ አካባቢ በተሽከርካሪ ላይ በተጠመደ ቦምብ የተፈፀመ ነውፖሊስ በበኩሉ ጥቃቱ በከተማዋ የሚገኝን የግብር መሰብሰቢያ ማእከል ኢላማ ያደረገ መሆኑን አስታውቋልበጥቃቱ ከሞቱት በተጨማሪም ከ100 በላይ ሰዎች ሆስፒታል ገብተዋል ነው የተባለውለጥቃቱ እስካሁን ሀላፊነቱን የወሰደ አካል ባይኖርም በታጣቂው አልሸባብ ሳይፈፀም አልቀረም ተብ... | https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%88%9e%e1%89%83%e1%8b%b2%e1%88%be-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%8d%88%e1%8c%b8%e1%88%98-%e1%8b%a8%e1%89%a6%e1%88%9d%e1%89%a5-%e1%8c%a5%e1%89%83%e1%89%b5-%e1%8a%a820-%e1%89%a0%e1%88%8b%e1%8b%ad/ | 78 |
13,553 | የአንድነት ፓርክ የአቦ ሸማኔ አውደ ርዕይን ለጎብኚዎች ክፍት አደረገ | ሀገር አቀፍ ዜና | Dec 10, 2020 | 429 | አዲስ አበባ ታህሳስ 1 2013 ኤፍቢሲ የአንድነት ፓርክ መካነእንስሳት የአቦ ሸማኔ አውደ ርእይን ለጎብኚዎች ክፍት አደረገየአቦ ሸማኔ አውደ ርእይዩ ከዛሬ ጀምሮ ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል ጎብኚዎች ከዛሬ ጀምሮ ወደ ፓርካችን በመምጣት እነዚህን ውብ እንስሳት መጎብኘት ይችላሉ ሲል በይፋዊ ገፁ አሳውቋልከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘትየፋና ድረ ገፅ httpswwwfanabccom ይጎብኙተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናልhttpswwwyoutu... | https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%8a%95%e1%8b%b5%e1%8a%90%e1%89%b5-%e1%8d%93%e1%88%ad%e1%8a%ad-%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%89%a6-%e1%88%b8%e1%88%9b%e1%8a%94-%e1%8a%a0%e1%8b%8d%e1%8b%b0-%e1%88%ad%e1%8b%95%e1%8b%ad/ | 76 |
10,054 | የቤተ ክርስቲያኗ ከ400 በላይ ተንቀሳቃሽ ቅርሶች አደጋ ተጋርጦባቸዋል፡፡ | ሀገር አቀፍ ዜና | June 20, 2020 | 52 | ቅርሶቹን ለመታደግ የተጀመረው የሙዚዬም ግንባታም በበጀት ምክንያት ተቋርጧልባህር ዳር ሰኔ 132012 አም አብመድ በአፄ ቴዎድሮስ የንግስና ቦታ ደረስጌ ማሪያም ተጀምሮ የቆመው የሙዚየሙ ግንባታ ተጠናቀቆ ስራ እንዲጀምር ነዋሪዎች ጠይቀዋልዘመነ መሳፍንት መቋጫ ያገኘባት የኢትዮጵያ አንድነት የታወጀባት ዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ ከመንገሳቸው በፊት ደጃች ውቤን ቧሂት ከሚባል ቦታ ድል አድርገው ደጃች ውቤ ለንግስና ባዘጋጁት የንግስና ቦታና እቃዎች ንጉሰ ነገስት ዘኢትዮጵያ ተብለው የነገሱባት ቦታ ናት ደረስጌ ማሪያ... | https://www.amharaweb.com/%e1%8b%a8%e1%89%a4%e1%89%b0-%e1%8a%ad%e1%88%ad%e1%88%b5%e1%89%b2%e1%8b%ab%e1%8a%97-%e1%8a%a8400-%e1%89%a0%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%89%b0%e1%8a%95%e1%89%80%e1%88%b3%e1%89%83%e1%88%bd-%e1%89%85%e1%88%ad/ | 438 |
21,731 | ንግድ ባንክ ለወለድ ነፃ አገልግሎት አምስት የሸሪዓ አማካሪዎችን ሰየመ | ቢዝነስ | 12 May 2019 | Unknown | የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እየሰጠ የሚገኘውን ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎትን ለሀብረተሰቡ ተደራሽና ተአማኒ ለማድረግ ጄይላን ከድር ዶር ሰብሳቢ ሼክ ሙሀመድ ሀመዲን ምክትል ሰብሳቢ ኑር አብዲ ተባባሪ ፕሮፌሰር መሀመድ ዜይን ኡስታዝ አወል አብዱል ወሀብን በአባልነት የሸሪአ አማካሪ አድርጎ መሰየሙን አስታወቀ በወለድ ምክንያት ከባንክ አገልግሎት ርቀው የሚገኙ የሀብረተሰብ ክፍሎችን ተደራሽ ለማድረግና ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ለአገሪቱ የኢኮኖሚ እድገት የበኩሉን እገዛ እንዲያደርግ የሸሪአ ህግ አማካሪ ኮ... | https://www.ethiopianreporter.com/article/15604 | 304 |
21,495 | ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለሁለት መምህራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ | ሀገር አቀፍ ዜና | 11 August 2019 | Unknown | የሀረማያ ዩኒቨርሲቲ አስተዳዳር ሀሙስ ነሀሴ 2 ቀን 2011 አም ባካሄደው ስብሰባ የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ገምግሞ ባቀረበው ማስረጃ መሰረት ለመንግስቱ ኡርጌ ዶር እና ለመንግስቱ ከተማ ዶር የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማእረግ መስጠቱን አስታወቀመንግስቱ ከተማ ዶር ዩኒቨርሲቲውን ከ16 አመታት በላይ ማገልገላቸው የተገለፀ ሲሆን በ1995 አም ከዩኒቨርሲቲው በግብርና ኢኮኖሚክስ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል ለሁለተኛ ዲግሪያቸው የሰሩት መመረቂያ የምርምር ፅሁፍ በ1996 አም ከቤልጂየም የአለም አቀፍ የልማት ትብብር ሽ... | https://www.ethiopianreporter.com/article/16423 | 207 |
24,801 | መሪ የሌለው አመፅ ኢትዮጵያን ወዴት ይወስዳታል? | ፖለቲካ | 21 August 2016 | Unknown | ኢትዮጵያ በታሪኳ በተለያዩ አብዮቶች የመንግስት ለውጦችና የእርስ በርስ ግጭቶች ያስተናገደችው በዋናነት መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት በማለም ቢሆንም በፖለቲካው መስክ የተሰማሩ ተንታኞች ግን የመጣው ለውጥ ከወደቀው ሀይል የተሻለ አይደለም የሚል ክርክር ያቀርባሉ ለዚህም ዋነኛው ምክንያት እነዚህ ህዝባዊ እንቅስቃሴዎች ወይ መሪ አልነበራቸውም አሊያም በመሪነት የተሰየሙት ሰዎች ለውጡ መሰረታዊና የህዝቡን ወሳኝ ጥያቄዎች እንዲመልስ ለማድረግ የሰጡት አመራር የሚያስችል አልነበረም በማለት ያስረዳሉ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ... | https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%88%98%E1%88%AA-%E1%8B%A8%E1%88%8C%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%8A%A0%E1%88%98%E1%8D%85-%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%8B%88%E1%8B%B4%E1%89%B5-%E1%8B%AD%E1%8B%88%E1%88%B5%E1%8B%B3%E1%89%B3%E1%88%8D-0 | 95 |
42,038 | የአል-አቅሳ ውጥረት እንደከረረ ነው | ዓለም አቀፍ ዜና | July 25, 2017 | Unknown | እስራኤል ለአይሁድም ለሙስሊሞችም የጋራ በሆነው ቅዱስና የአምልኮ ስፍራ ላይ የብረት መለያ መፈተሻ መሳሪያዎችን የማቆም እምርጃዋን ብትቀይርም በአካባቢው ያለው ውጥረት አሁንም እንደበረታ መሆኑ ተዘግቧልበፍልስጥኤማዊያኑ ዘንድ የመረረ ተቃውሞ ያስነሱትን አይሁድ የፅዮን ኮረብታ በሚሉትና በአሮጌዪቱ ኢየሩሳሌም በሚገኘው ለሙስሊሞችም ቅዱስ የአምልኮ ስፍራ በሆነው አልአቅሳ መስጅድ ላይ እስራኤል የተከለቻቸውን የፍተሻ መሳሪያዎች ነቃቅላለችየፍተሻ መሳሪያዎቹ የተተከሉት ጠብመንጃ አንጋች አረቦች ከሁለት ሳምንታት በ... | https://amharic.voanews.com//a/isreal-palestinians-5-25-2017/3958360.html | 218 |
37,597 | የነብርጋዴል ጀነራል ተፈራ ማሞ የፍ/ቤት ውሎ | ሀገር አቀፍ ዜና | August 28, 2019 | Unknown | አቃቤ ህግ የወረዳ ፍቤቱን ውሳኔ በመቃወም ነበር ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ያስፈልገኛል በማለት ወደ ባህር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ የጠየቀውከፍተኛ ፍቤቱ ይግባኙን ሲመረምር ቆይቶ ምርመራው ተጨማሪ ጊዜ አያስፈልገውም በማለት የአቃቤ ህጉን ጥያቄ ውድቅ አድርጎታል | https://amharic.voanews.com//a/court-report-in-bahir-dar-8-28-2019/5060333.html | 34 |
20,745 | አምነስቲ ኢንተርናሽናል ካወጣው ሪፖርት አብዛኛው ገለልተኝነት የጎደለው ነው ሲል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ተቸ | ፖለቲካ | 22 July 2020 | Unknown | በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች መንግስት ህግን የተላለፈ ሀይል በመጠቀም የሰብአዊ መብት ጥሰት ማድረሱን አምነስቲ ኢንተርናሽናል በግንቦት ወር 2012 አም ያቀረበውን ሪፖርት አብዛኛው ገለልተኝነት የጎደለው ነው ሲል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ተቸየፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሪፖርቱ በወጣበትም ወቅት ተቃውሞውን ያሰማና ሪፖርቱ እውነተኛ መሆን አለመሆኑን አጣርቶ ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ በተናገረው መሰረት አደረግኩ ያላቸውን የህግ ምልከታና ግኝቶች ሀምሌ 11 ቀን 2012 አም ይፋ አድርጓልተቋሙ ለሪፖርተር በላከው መግ... | https://www.ethiopianreporter.com/article/19388 | 385 |
7,108 | የሃዋሳ ከተማ ከንቲባን ጨምሮ 100 ግለሰቦች ተከሰሱ | ሀገር አቀፍ ዜና | Saturday, 01 September 2018 15:06 | 2914 | ከወር በፊት በሀዋሳ ከተከሰተው የወላይታና ሲዳማ ብሄር ተወላጆች ግጭት ጋር በተያያዘ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባን ጨምሮ 100 ግለሰቦች ላይ ትናንት ክስ ተመሰረተባቸው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ቴዎድሮስ ገቢባን ጨምሮ በ100 ተጠርጣሪዎች ላይ ከተመሰረተው ክስ መረዳት እንደሚቻለው በከተማዋ በሲዳማና ወላይታ ብሄረሰቦች መካከል ግጭት እንዲፈጠር በማድረግ ከ10 በላይ ሰዎች እንዲሞቱና በርካቶች እንዲፈናቀሉ አድርገዋል ተብሏል ከተማዋ ከንቲባ አቶ ቴዎድሮስ ገቢባ ጋር ከተከሰሱ ባለስልጣናት መካከል የሀዋሳ ከተማ... | https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=22316:%E1%8B%A8%E1%88%83%E1%8B%8B%E1%88%B3-%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%88%9B-%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%89%B2%E1%89%A3%E1%8A%95-%E1%8C%A8%E1%88%9D%E1%88%AE-100-%E1%8C%8D%E1%88%88%E1%88%B0%E1%89%A6%E1%89%BD-%E1%89%B0%E1%8A%A8%E1%88%B0%E1%88%B1&Itemid=180 | 81 |
1,849 | መፅዋችና ተመፅዋች | መዝናኛ | February 15, 2019 | 44 | እግር ጥሎኝ ወርቃማ የቅፈላ ሰፈር ከሚባለው አካባቢ ተሰይሜያለሁ ለደህንነት ሲባል የቦታውን ስም አልጠቅስም ቦታው ላይ ደርሼ የቀጠርኩትን ሰው ጥበቃ አውራ መንገድ ላይ የመብራት ቋሚ ምሰሶ ፖል ተደግፌ ቆሜያለሁ በቅፈላና ሽቀላ ከተሰማሩ ወጣቶች መካከል አንዱ አባቴ ታጥበሽ የተቀሸርሽ ደረጃ አንድ የይርጋ ጫፌ ቁጥር አንድ ብሎ ሊያናግረኝ ሲቃጣው በአካባቢው ላይ ያሉት የተዋጣላቸው ቀፋይ መሆናቸውን ተረዳሁ በግርግሩ አልበላም ነቄ ነኝ ብለህ እዚህ ሰፈር ብትመጣ ስርቆት ወደ ዘመናዊ ልመና ይዞርና እያባባሉ ይ... | https://www.press.et/Ama/?p=4704 | 536 |
39,665 | የፖለቲካ መሪዎች እሥርና ይዞታ ፓርቲዎቹን እያሳሰበ ነው | ዓለም አቀፍ ዜና | July 14, 2014 | Unknown | ከፍተኛ የአመራር አባሉ አቶ አብረሀ ደስታ ባለፈው ሳምንት መቀሌ ውስጥ ተይዘው በፖሊስ ከተወሰዱ በኋላ የተወሰዱበትን ማወቅ አለመቻሉን አረና ትግራይ ፓርቲ ባለፈው ሳምንት አስታውቆ ነበርአባሉ የተያዙበትን እስር ቤት ሰሞኑን ማረጋገጡን የገለጠው አረና ጠበቃ የማማከር ህገመንግስታዊ መብታቸው ግን ተነፍጓል ሲል ፖሊስን ከስሷልበሌላ በኩል ደግሞ ባለፈው ሳምንት በተመሳሳይ ሁኔታ የተሰሩ የተለያዩ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች መሪዎች የአንድነቱ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ሀብታሙ አያሌው የድርጅት ጉዳይ ምክ... | https://amharic.voanews.com//a/ethiopia-parties-reaction-to-arrest-of-leaders-07-14-14/1957487.html | 121 |
44,025 | ሰበር ዜና: ኢህአዴግ ዶክተር አብይ አሕመድን የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ ዛሬ መረጠ | ፖለቲካ | March 28, 2018 | Unknown | የኢህአዴግ ምክርቤት ዶክተር አብይ አህመድን የድርጅቱ ሊቀመንበርና አቶ ደመቀ መኮንንን ደግሞ በነበሩበት በምክትል ሊቀመንብርነት እንዲቀጥሉ መርጧል የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ምክርቤት ከመጋቢት 11 እስከ 182010 አም ባካሄደው ዶክተር አብይ አህመድን የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ ሲመርጥ አቶ ደመቀ መኮንንን ደግሞ በነበሩበት የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር ሆኖው እንዲቀጥሉ ወስኗል ኢህአዴግ በቆየው ስብሰባ የድርጅቱ የታሀድሶ ሂደት በየደረጃው የደረሰበትን በጥልቀት መገምገሙን ነው ያ... | https://waltainfo.com/am/29738/ | 195 |
5,223 | ‹‹ከበቀል ስሜት ከወጣን በመቻቻልና በመከባበር የምንኖርባት ሀገር መገንባት እንችላለን›› አቶ ተማም ባቲ -የኦሮሚያ ብሔራዊ ፓርቲ (ኦብፓ) የፖለቲካና ድርጅት ጉዳይ ኃላፊ | ሀገር አቀፍ ዜና | January 31, 2019 | 41 | አዲስ አበባ ከበቀል ስሜት በመውጣት ለሁላችንም የምትበቃ በመቻቻል በመፈቃቀርና በመከባበር የምንኖርባት የጋራ ሀገር መገንባት እንችላለን ሲሉ የኦሮሚያ ብሄራዊ ፓርቲ ኦብፓ የፖለቲካና ድርጅት ጉዳይ ሀላፊ አቶ ተማም ባቲ ተናገሯቶ ተማም በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደተናገሩት አንዱ ብሄር ይሄ ብሄር ጨቁኖኛል ከሚል የበቀል ስሜት መውጣት ይገባል መወያየት መነጋገር ሀሳብን ማንሸራሸር እንጂ ጎራ መለየት አያስፈልግም ሁሉም ዜጋ ከራሱ ክልል አልፎ በጋራ በዚህች ሀገር ጉዳይ መነጋገር መወያየትና መምከር ይኖርበታ... | https://www.press.et/Ama/?p=3811 | 227 |
48,856 | በ2010 በጀት ዓመት ኦዲት 129 የኦዲት ግኝት መታየቱ ተገለጸ | ቢዝነስ | July 3, 2019 | Unknown | በ2010 በጀት አመት ኦዲት ከተደረጉ 174 ተቋማት መካከል በ129ኙ የኦዲት ግኝት መታየቱ ተገለፀየገንዘብ ሚንስቴር በ2010 አ ም በጀት አመት የዋና ኦዲተር ሪፖርት ላይ ከፌደራል መስሪያቤቶችና ከዩኒቨርሲቲዎች ከተዉጣጡ የፋይናንስ ዘርፍ አመራሮች ጋር ዉይይት አካሂዷልበበጀት አመቱ ለተመዘገበዉ የጎላ የበጀት ክፍተት ዋና ዋና ምክንያቶች የጥሬ ገንዘብ ጉድለት በወቅቱ ያልተሰበሰበ ሂሳብ የገቢ ሂሳብ አለመሰብሰብና በገቢ ሂሳብ ሪፖርት ዉስጥ አለማካተት እና የተሟላ ወጪ ማስረጃ ሳይቀርብ በወጪ ሂሳብ መመዝ... | https://waltainfo.com/am/23850/ | 115 |
31,770 | ወልዋሎ ዓ.ዩ ቅሬታውን አሰምቷል | ስፖርት | June 19, 2018 | Unknown | ወልዋሎ አዩ ዛሬ ለፌዴሬሽኑ በላከው ደብዳቤ በዚህ ሳምንት መጨረሻ እንዲካሄድ በተወሰነው ተስተካካይ ጨዋታ እና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ያሉትን ቅሬታዎች አቅርቧልክለቡ ሰፋ ያሉ ቅሬታዎቹን ለፌዴሬሽኑ ባሳወቀበት የዛሬ ደብዳቤው ለ27ኛው ሳምንት ጨዋታ ሶዶ ከደረሰ በኋላ በከተማው በነበረው አለመረጋጋት የደረሰበትን እንግልት የገለፀ ሲሆን ጨዋታው ከተሰረዘ በሀላ መቼ እንደሚደረግ ለማወቅ ያደረገው ጥረት ጉዳዩ የሚመለከታቸው የፌዴሬሽኑን አመራሮች ለማግኘት ባለመቻሉ እንዳልተሳካ አስረድቷል ተስተካካይ ጨዋ... | https://soccerethiopia.net/football/37779 | 169 |
3,585 | በጋሞ ዞን ከአንድ ወረዳ የተፈናቀሉ 30ሺ ዜጎች ወደ መንደራቸው ተመለሱ | ሀገር አቀፍ ዜና | November 2, 2019 | 29 | በዞኑ ለ40 አመታት ጥያቄ ሲቀርብበት የነበረው መንገድ ግንባታ ቢጀምርም ችግሮች ተደቅነዋልአዲስ አበባ በጋሞ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች እና ሳውላ ከተማ ባለፈው አመት በተደራጁ ግለሰቦችና ቡድኖች በተፈጠረ ሁከትና ብጥብጥ ተፈናቅለው የነበሩ 30ሺ ዜጎች ወደ ቀያቸው መመለሳቸው ተገለፀ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኢንጅነር አክሊሉ አዳኝ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፁት በመሎ ኮዛና ባስኬቶ ልዩ ወረዳ አዋሳኝ አካባቢ በተፈጠረው አለመግባባት 30ሺ በላይ ዜጎች ተፈናቅለው ለወራት በድንኳን ውስጥ የቆ... | https://www.press.et/Ama/?p=21887 | 247 |
12,386 | ሦስት ሰዎች በምዕራብ ወለጋ በታጣቂዎች ተገደሉ | ሀገር አቀፍ ዜና | 10 ሚያዚያ 2020 | Unknown | የታላቁ ተልእኮ በኢትዮጵያ ግሬት ኮሚሽን አገልጋዮች የሆኑ ሁለት ግለሰቦችና አንድ ተማሪ በምእራብ ወለጋ ገንጂ ከተማ አቅራቢያ በታጣቂዎች በጥይት መገደላቸውን የድርጅቱ ዳይሬክተር አቶ ግርማ አልታዬ ለቢቢሲ ገለፁየአካባቢው ባለስልጣናት ግድያው የተፈፀመው በአካባቢው ታጥቀው በሚንቀሳቀሱ ቡድኖች ነው ማለታቸውን የሚናገሩት አቶ ግርማ ግለሰቦቹ በበርካታ ጥይት ተመትተው መሞታቸውን አስረድተዋልአቶ ግርማ የድርጅታቸው ሰራተኞች የተገደሉብትን ሁኔታ ሲያስረዱ አቶ ምስጋን ስራ በመዘጋቱና ወደ ቤተሰቦቹ ለመሄድ በመ... | https://www.bbc.com/amharic/news-52240990 | 243 |
12,621 | በመተከል ዞን በንፁሃን ዜጎች ላይ ጥቃት እየፈፀመ ባለው የጥፋት ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን በዞኑ የተቋቋመው ግብረ ሃይል አስታወቀ | ሀገር አቀፍ ዜና | Jan 13, 2021 | 625 | አዲስ አበባ ጥር 5 2013 ኤፍቢሲ በመተከል በንፁሀን ዜጎች ላይ ጥቃት እየፈፀመ ባለው የጥፋት ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን በዞኑ የተቋቋመው ግብረ ሀይል አስታወቀ | https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%88%98%e1%89%b0%e1%8a%a8%e1%88%8d-%e1%8b%9e%e1%8a%95-%e1%89%a0%e1%8a%95%e1%8d%81%e1%88%83%e1%8a%95-%e1%8b%9c%e1%8c%8e%e1%89%bd-%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%8c%a5%e1%89%83%e1%89%b5-%e1%8a%a5/ | 27 |
44,105 | የቻይና ኮንግረስ የሀገሪቱን ፕሬዚዳንት የስልጣን ዘመን እስከ ህይወት ፍጻሜ አራዘመ | ፖለቲካ | March 12, 2018 | Unknown | የቻይና ኮንግረስ የሀገሪቱን ፕሬዚዳንት የስልጣን ዘመን እስከ ህይወት ፍፃሜ የሚያራዝመውን ውሳኔ አስተላልፏልበአሁኑ ወቅት በስራ ላይ የሚገኘው የቻይና ህገመንግስት አራት ጊዜ ማሻሻያዎች ተደርገውለታልቻይና እአአ ከአስራ ዘጠኝ ዘጠናዎቹ ጀምሮ የፕሬዚዳንቷን የስልጣን ቆይታ በሁለት የስልጣን ዘመን ብቻ ገድባ እንደነበር የሚታወስ ነውየቻይና ኮንግረስ 13ኛ የማጠቃለያ ስብሰባውን በቤጂንግ አካሂዶ ይህንኑ ሀሳብ እውን የሚያደርገውን ውሳኔ አስተላልፏልበዚህም የሀገሪቱን ፕሬዚዳንት የስልጣን ዘመን እስከ ህይወት ፍ... | https://waltainfo.com/am/33801/ | 111 |
12,053 | ቤንሻንጉል ጉሙዝ፡ በክልሉ በደረሰው ጥቃት የፀጥታ ኃይሎች መጎዳታቸው ተገለፀ | ሀገር አቀፍ ዜና | 8 መስከረም 2020 | Unknown | በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን በሚገኙ ሁለት ወረዳዎች በተፈጠረ አለመረጋጋት የፀጥታ ሀይሎች ጉዳት እንደደረሰባቸው የሆስፒታል ምንጮች ለቢቢሲ ተናገሩ ስማቸው እንዳይገለፅ የፈለጉ የህክምና ባለሙያ ለቢቢሲ እንዳስታወቁት በሚሰሩበት ቡለን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ትናንት ምሽት ከአንድ ሰአት በኋላ ጉዳት የደረሰባቸው የመከላከያ እና ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የልዩ ሀይል አባላት የህክምና ድጋፍ ተደርጎላቸዋልትናንት ህክምና የተደረገላቸው ከትናንት ወዲያ ጉዳት የደረሰባቸው የፀጥታ ሀይል አባላት መሆ... | https://www.bbc.com/amharic/news-54040205 | 689 |
34,708 | ትውልደ ፈረንሳዊያኑ ያሲን ቤንዚያ እና ሶፊያን ሃኒ ለአልጄሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ ይሰለፋሉ ተብሎ ይጠበቃል | ስፖርት | March 25, 2016 | Unknown | በፈረንሳይ እና በቤልጂየም ሊግ ክለቦች የሚጫወቱት ያሲን ቤንዚያ እና ሶፊያን ሀኒ በአሰልጣኝ ክርስቲያን ጎርኩፍ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥሪ የተደረገላቸው ሲሆን ዛሬ በብሊዳ ከተማ የአልጄሪያ ብሄራዊ ቡድን የኢትዮጵያ አቻውን በሚገጥምበት ጨዋታም ተሰልፈው ይጫወታሉ ተብሎ ይጠበቃልሴንት አውቢን በተሰኘች የፈረንሳይ መንደር ውስጥ የተወለደውና የሊዮን አካዳሚ ውጤት የሆነው ያሲን ቤንዚያ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ሲሆን በፈረንሳይ ሊግ 1 ለሚሳተፈው ሊል እየተጫወተ ይገኛል በፈረንሳይ ከ16 አመት ብሄራዊ ቡድን ጀምሮ በየ... | https://soccerethiopia.net/football/7784 | 212 |
11,129 | መንግሥት ይከተለው የነበረውን የ70፡30 የተማሪዎች ምደባ ወደ 55፡45 ቀየረ፡፡ | ሀገር አቀፍ ዜና | December 28, 2019 | 76 | መንግስት ተማሪዎች ወደ መሰናዶና በሂደትም ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ ለምደባ ይሰራበት የነበረውን ለተፈጥሮ ሳይንስ 70 በመቶ እንዲሁም ለማሀበራዊ ሳይንስ 30 በመቶ የምደባ ስርአት ለተፈጥሮ ሳይንስ 55 በመቶ እንዲሁም ለማሀበራዊ ሳይንስ 45 በመቶ እንዲሆን መወሰኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀየሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬከተር ደቻሳ ጉርሙ ለኢትዮጵያ ሄራልድ እንደገለፁት ብሎ ኢፕድ እንደዘገበው ከዘንድሮው የትምህርት ዘመን ጀምሮ መንግስት ለአመታት ሲሰራበት... | https://www.amharaweb.com/%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%88%a5%e1%89%b5-%e1%8b%ad%e1%8a%a8%e1%89%b0%e1%88%88%e1%8b%8d-%e1%8b%a8%e1%8a%90%e1%89%a0%e1%88%a8%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%8b%a870%e1%8d%a130-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%88%9b/ | 212 |
38,581 | የአፍሪካ ቀንድን የመታው ማዕበል ከሰላሣ በላይ ሰው ገደለ | ዓለም አቀፍ ዜና | May 21, 2018 | Unknown | የአፍሪካ ቀንድ አካባቢን ባለፉት ሁለት ቀናት የመታው እጅግ የከበደ ዝናብ ያስከተለው የሀሩር አውራጃ ማእበልና ውሽንፍር ለሰላሳ ሰው ሞት ምክንያት ሆኗልቅዳሜና እሁድ የጣለው ሳይክሎን ሳጋር የሚል ስያሜ የተሰጠው የውቅያኖስ ማእበል ሀይል በምስራቅ አፍሪካ አካባቢዎች ላይ እስከአሁን ከተመዘገቡት ሁሉ እጅግ የበረታው እንደሆነ ባለስልጣናቱ አስታውቀዋልበተለይ የሶማሊያን ዋና ከተማ ሞቃዲሾን የመታው ማእበልና የወረደው ዶፍ ዝናብ ስድስት ሰው መግደሉን ከሶስት መቶ በላይ ቤቶችን ማጥለቅለቁን የከተማዪቱ ከንቲባ ... | https://amharic.voanews.com//a/over-30-killed-as-cyclone-hits-horn-of-africa-5-21-2018/4403290.html | 178 |
4,649 | ኮሚሽኑና ባለድርሻዎች ሙስናን ለመከላከል ኃላፊነታቸውን አልተወጡም | ሀገር አቀፍ ዜና | May 8, 2019 | 31 | አዲስ
አበባ ሙስናን በመከላከል የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽንም ሆነ ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ሀላፊነት እንዳልተወጡ ተገለፀ የፌዴራል
ስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ትናንት በግዮን ሆቴል ከቪዥን ኢትዮጵያ ኮንግረስ ፎር ዴሞክራሲ ቪኢኮድ ጋር በመተባበር ባዘጋጀው አውደ ጥናት ላይ ኮሚሽነሩ አቶ አየልኝ ሙሏለም እንደተናሩት ሙስናን በመከላከሉ ረገድ የዴሞክራሲያዊ ተቋማቱም ሆኑ ኮሚሽኑ የሚጠበቅባቸውን ተልእኮ አለመወጣቸውን ተናግረዋል እንደ ኮሚሽነሩ አቶ አየልኝ ገለፃ የዴሞክራሲያዊ ተቋማት ዋና... | https://www.press.et/Ama/?p=10382 | 398 |
42,444 | "ሳይክሎን ፋኒ" ማዕበል ምሥራቃዊ ህንድን እየደበደበ ነው | ዓለም አቀፍ ዜና | May 03, 2019 | Unknown | ኦዴሻ በሚባለው የህንድ ግዛት የደረሰው ዛሬ ማለዳ ሲሆን ማእበሉ የሚያልፍበት አካባቢ ቁጥሩ ወደ አንድ ሚሊዮ የሚጠጋ ህዝብ የሚኖርበት መሆኑ ተመልክቷልበረባዳ ስፍራዎች የሚኖረው ከአንድ ሚሊዮን በላይ ህዝብ የመንግስቱን ማስጠንቀቂያ ተቀብሎ ለቆ ወጥቷልበብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎችን ልናስወጣ አቅደናል ሲል የመንግስት ባለስልጣናት አመልክተዋልትሮፒካል ስቶርም ሪስክ የተባለው የውቂያኖስ ማእበል ተከታታይ ድርጅት እንዳስታወቀ ሳይክሎን ፋኒ እጅግ የከፋ ከሚባለው ማእበል በአንድ ደረጃ ብቻ ዝቅ የሚል ሲሆን መጠነ... | https://amharic.voanews.com//a/cyclone-fani-hits-eastern-india-5-3-2019/4902671.html | 66 |
17,058 | በኮቪድ 19 ስጋት አንዳንድ የጤና ተቋማት መደበኛ የህክምና አገልግሎት እየሰጡ እንዳልሆነ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ | ሀገር አቀፍ ዜና | Apr 23, 2020 | 951 | ሚኒስቴሩ እንዳስታቀው መንግስት የኮቪድ 19 ህክምናን ብቻ የሚሰጡ ተቋማትን ስለለየ ሌሎች የህክምና ተቋማት መደበኛ የህክምና ስራቸውን ከዚህ ቀደሙ በበለጠ ማጠናከር እንዳለባቸው ገልጿልበኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ምክንያት የህክምና ተቋሞቻቸውን የዘጉ እንዳሉም የገለፀው ሚኒስቴሩ ተግባራቸው ትክክል እንዳልሆነ እና በፍጥነት ሁሉም ክፍት እንዲሆኑ አሳስቧልየተሟላ የህክምና አገልግሎት በማይሰጡት ላይ የህግ ተጠያቂነት እንደሚኖርም አስታውቋልማህበረሰቡም ከኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ የተሳሰተ ግንዛቤ ... | https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%89%aa%e1%8b%b5-19-%e1%88%b5%e1%8c%8b%e1%89%b5-%e1%8a%a0%e1%8a%95%e1%8b%b3%e1%8a%95%e1%8b%b5-%e1%8b%a8%e1%8c%a4%e1%8a%93-%e1%89%b0%e1%89%8b%e1%88%9b%e1%89%b5-%e1%88%98%e1%8b%b0/ | 132 |
25,922 | የፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ጉብኝት በኢትዮጵያ | ፖለቲካ | 26 July 2015 | Unknown | ከእሁድ ሀምሌ 19 ቀን 2007 አም ምሽት ጀምሮ አዲስ አበባ እንደሚገቡ የሚጠበቁት የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ ከኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በሁለቱ አገሮች የጋራ ጉዳዮችና የአካባቢው አገሮች የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል እንዲሁም ከአፍሪካ ሀብረት አባል አገሮች መሪዎች ጋር የሚወያዩ ሲሆን ከሲቪል ማሀበረሰብ አባላት ጋርም ይነጋገራሉ በዴሞክራሲና በሰብአዊ መብት ጉዳዮች ላይ ከመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ጊዜ ተሰጥቶ ውይይት እንደሚደረ... | https://www.ethiopianreporter.com/article/8135 | 129 |
28,852 | “የቡድናችን ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል” ሳምሶን አየለ | ስፖርት | December 10, 2019 | Unknown | የስሁል ሽረ አሰልጣኝ ሳምሶን አየለ የቡድናቸው ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ እንደደረሰ እና ቡድኑ ችግሮች እንዳሉበት ከትግራይ ቴሌቭዥን ጋር ባደረጉት ቆይታ ገልፀዋል ከአስተያየቱ በኋላም ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር አጭር ቆይታ ያደረጉት አሰልጣኙ ችግሩ ከጊዜ ወደ ግየጊዜ እየጨመረ እንደመጣ ገልፀው በጊዜ ካልተፈታ በቡድኑ ውጤት ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ማሳረፉ እንደማይቀር ገልፀዋልበቡድኑ ችግሮች አሉ ተጫዋቾችም ደሞዝ አልተከፈላቸውም እኔ የእግር ኳስ አሰልጣኝ ነኝ አሁን ግን ተጫዋቾቹን ማግባባት እና ማስተባበር ነው የያዝ... | https://soccerethiopia.net/football/52633 | 102 |
44,147 | ወጣቱ ትዉልድ እንደ ቀድሞዉ ትዉልድ የአገሪቱን ሰላምና መረጋጋት ለመጠበቅ በጋራ እንዲቆም ፕሬዝዳንቱ ጠየቁ | ፖለቲካ | March 2, 2018 | Unknown | ወጣቱ ትዉልድ እንደ ቅድመ አያቶቹና አያቶቹ ልዩነቶችን ወደጎን በመተዉ የአገሪቱን ሰላምና ደህንነት ለማስከበር በጋራ መቆም እንዳለበት ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ጠየቁፕሬዝዳንቱ ዛሬ 122ኛዉ የአድዋ ድል በአል ዉጊያዉ በተካሄደባቸዉ የአድዋ ተራሮች ዛሬ በተከበረበት ወቅት ባደረጉት ንግግር አያቶቻችን ልዩነቶቻቸዉን ወደጎን በመተዉ ወራሪዉን የኢጣሊያ ጦር መክተዉ እንደመለሱት ሁሉ ወጣቱ ትዉልድ ለአገሪቱ ሰላምና መረጋጋት በጋራ ዘብ በመቆም የአያቶቹን ታሪክ መድገም እንዳለበት አመልክተዋልየአገሪ... | https://waltainfo.com/am/29682/ | 175 |
24,075 | የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን ብድር እንደሚያሳድግ አስታወቀ | ቢዝነስ | 10 May 2017 | Unknown | በአፍሪካ ልማት ባንክ የግሉ ዘርፍ የመሰረተ ልማትና የኢንዲስትሪ ልማት ዘርፍ ምክትል ፕሬዚዳንት ለሶስት ቀናት የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ በመጡበት ወቅት ባንኩ ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን የብድር መጠን ማሳደግ እንደሚፈልግ አስታወቁ የባንኩ ምክትል ፕሬዚዳንት ፒዬር ጉስሌን ከመንግስት ባለስልጣናትና ከግሉ ዘርፍ ሀላፊዎች ጋር ተነጋግረዋል በኢትዮጵያ ለተለያዩ 26 ያህል የመንግስት ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ የሁለት ቢሊዮን ዶላር ግምት ያላቸውን የፋይናንስ አቅርቦቶች የሰጠው የአፍሪካ ልማት ባንክ በግሉ ዘርፍ... | https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%8A%AB-%E1%88%8D%E1%88%9B%E1%89%B5-%E1%89%A3%E1%8A%95%E1%8A%AD-%E1%88%88%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%88%B0%E1%8C%A0%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%89%A5%E1%8B%B5%E1%88%AD-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%88%9A%E... | 508 |
29,708 | የትግራይ እና የባህር ዳር ስታዲየሞች አህጉራዊ ጨዋታዎችን ለማከናወን ፍቃድ አገኙ | ስፖርት | August 7, 2019 | Unknown | የትግራይ ስታዲየም ለመጀመርያ ጊዜ የካፍ ጨዋታዎች ለማከናወን እውቅና ሲያገኝ የባህርዳር ስቴዲየምም በድጋሚ ፍቃዱን አግኝቷልባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ የሚገኙ ስታዲየሞች ዝቅተኛው የካፍ መመዘኛ ማሟላት አይችሉም በማለት ሁሉንም ሜዳዎች ከአህጉራዊ ጨዋታዎች ማገዱ ይታወሳል ዛሬ ደግሞ የትግራይ እና የባህርዳር ስታዲየሞች የካፍ መመዘኛን በከፊል በሟሟላታቸው በእግር ኳስ አወዳዳሪው አካል ጨዋታዎችን ለማካሄድ ፍቃድ ተሰጥቷቸዋልስታዲየሞቹ ፍቃድ ቢያገኙም በርካታ ያላሟሉት መመዘኛ እና በፍቃድ ሰጪው አካል እንዲሻ... | https://soccerethiopia.net/football/49760 | 166 |
19,418 | የግብፅ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ | ዓለም አቀፍ ዜና | Feb 25, 2020 | 572 | አዲስ አበባ የካቲት 17 2012 ኤፍ ቢ ሲ የግብፅ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ በ91 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለዩበፈረንጆቹ 2011 በህዝባዊ አመፅ ከስልጣን የተወገዱት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሀገሪቷን ለ30 አመታት መርተዋልየሀገሪቱ መንግስት ቴሌቪዥን እንደዘገበው ሆስኒ ሙባሪክ የቀዶ ህክምና ከተደረገላቸው ከሳምንታት በኋላ ህይወታቸው አልፏልየግብፅ አራተኛው ፕሬዚዳንት የነበሩት ሆስኒ ሙባራክ በአረብ አብዮት ከስልጣን እስከተወገዱበት ጊዜ ድረስ ሀገሪቷን መርተዋልበፈረንጆቹ 2011 ከስልጣን ከተ... | https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8c%8d%e1%89%a5%e1%8d%85-%e1%8b%a8%e1%89%80%e1%8b%b5%e1%88%9e%e1%8b%8d-%e1%8d%95%e1%88%ac%e1%8b%9a%e1%8b%b3%e1%8a%95%e1%89%b5-%e1%88%86%e1%88%b5%e1%8a%92-%e1%88%99%e1%89%a3%e1%88%a8/ | 95 |
20,044 | አቶ ኤልያስ ሽኩር ከዓለም አቀፉ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ | ስፖርት | Oct 22, 2020 | 141 | FBC | https://www.fanabc.com/%e1%8a%a0%e1%89%b6-%e1%8a%a4%e1%88%8d%e1%8b%ab%e1%88%b5-%e1%88%bd%e1%8a%a9%e1%88%ad-%e1%8a%a8%e1%8a%a0%e1%88%88%e1%88%9d-%e1%8a%a0%e1%89%80%e1%8d%89-%e1%8b%a8%e1%8d%80%e1%88%a8-%e1%8b%b6%e1%8d%92/ | 1 |
50,164 | አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ የክብር ዶክትሬት መሥጠቱን አስታወቀ | ሀገር አቀፍ ዜና | December 19, 2018 | Unknown | የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በገዳ ስርአት ላይ ጥልቅ ምርምርና ጥናት ላደረጉት ኤርትራዊው ፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ የክብር ዶክትሬት መስጠቱን አስታወቀ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በትናንትናው እለት በተካሄደ ስነ ስርአት ለፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ በገዳ ስርአት ላይ ላደረጉት ጥናት የክብር ዶክትሬትታቸውን ተበርክቶላቸዋልበዩኒቨርሲቲ በተካሄደው ስነ ስርአት ላይ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳን ጨምሮ ሌሌች የሚመለከታቸው አካላት እንዲሁም የኦሮሞ አባ ገዳዎች እና ምሁራን ተገኝ... | https://waltainfo.com/am/32168/ | 108 |
279 | ባየር ሙኒክ በኢትዮጵያ ሥልጠና ይሰጣል | ስፖርት | February 17, 2020 | 19 | የጀርመኑ ሀያል ክለብ ባየር ሙኒክ በኢትዮጵያ ለክለቦች የተለያዩ ስልጠናዎችን እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ ስልጠናው ለ15 ቀናት የሚቆይ ሲሆን ባለሙያዎቹም ትናንት አዲስ አበባ ገብተዋል የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከጀርመኑ ክለብ ባየር ሙኒክ ጋር የተለያዩ ስራዎችን በጋራ ለማከናወን ማቀዱ ይታወቃል ይህንን ተከትሎም ከዚህ ቀደም የልምድ ልውውጥና ስልጠናዎችን ሰጥቷል አሁንም ከፌዴሬሽኑ የቴክኒክና ልማት ዳይሬክተር ጋር ባደረገው ቅድመ ዝግጅት ለወጣት አሰልጣኞች ለ15 ቀናት የሚ... | https://www.press.et/Ama/?p=27414 | 206 |
44,245 | ኢትዮጵያ የ2018 የቡድን 77 እና ቻይና ሊቀመንበርነትን ከፓኪስታን ተረከበች | ፖለቲካ | February 7, 2018 | Unknown | ኢትዮጵያ የ2018 የቡድን 77 እና ቻይና ሊቀመንበርነትን ከፓኪስታን ተረክባለችሊቀመንበርነቱን የተረከቡት በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ናቸውቡድኑ ተለዋዋጭ በሆነው አለም አቀፍ የዲፕሎማሲ መድረክ ለታደጊ አገሮች ድምፅ መሰማት የሚያደርገው ጥረት የሚደንቅ መሆኑን የተጠቀሱት አምባሳደር ዲና በእርሳቸው የሊቀመንበርነት ዘመንም ቡድኑ በተባበሩት መንግስታት ስርአት ውስጥ የታዳጊ አገሮች ጥቅም ለማስጠበቅ እና ድምፃቸውን በጋራ ለማሰማት የሚደርገው ሚና ተጠንክሮ እንሚቀጥል ገልፀዋ... | https://waltainfo.com/am/29624/ | 108 |
22,441 | ከውጭ ከገቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምዝገባ ጥያቄ እንዳልቀረበለት ምርጫ ቦርድ አስታወቀ | ፖለቲካ | 16 September 2018 | Unknown | ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶር ስልጣን ከያዙ ወዲህ በተለያዩ መንገዶች የትግል እንቅስቃሴ ሲያደርጉ የነበሩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ወደ አገር ቤት ገብተው እንቅስቃሴያቸውን ማድረግ እንደሚችሉ ጥሪ ካቀረቡ በኋላ በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደ አገር ቤት ቢመለሱም አንዳቸውም ወደ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ቀርበው በይፋ የምዝገባ ጥያቄ አለማቅረባቸውን የቦርዱ የኮሙዩኒኬሽን ሀላፊ አቶ ተስፋ አለም አባይ ለሪፖርተር ገለፁየመንግስትን ጥሪ ተከትሎ ወደ አገር ውስጥ የገቡ ፓርቲዎች አሉ ለፓርቲዎቹ ግንዛቤ ለመፍጠር በማ... | https://www.ethiopianreporter.com/article/13019 | 217 |
46,528 | የውጭ ጉዳይ ፓሊሲው ዓላማ ሰላም፣ ልማትና ዴሞክራሲን እውን ማድረግ ነው – አቶ ተወልደ ሙሉጌታ | ፖለቲካ | October 7, 2016 | Unknown | የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዋነኛ አላማ በአገሪቱ ሰላምን ልማትንና ዴሞክራሲን እውን ማድረግ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አቶ ተወልደ ሙሉጌታ ገለፁ አቶ ተወልደ ለዋኢማ እንደገለፁት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲው በአገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ዴሞክራሲን በማረጋገጥ የአገር ልማትን ሊያግዝ በሚችል መልኩ የውጭ ንግድና ኢንቨስትመንትን ማስፋፋት ነው ብለዋል በተለይ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ስራው ከፍተኛ ትኩረት የተሰጠው መሆኑን የጠቆሙት አቶ ተወልደ በአለም የንግድና ኢንቨትመንት ስራዎች ... | https://waltainfo.com/am/28703/ | 184 |
4,792 | የሰሜን ሸዋ ዋና አስተዳዳሪ | ሀገር አቀፍ ዜና | April 10, 2019 | 227 | የአካባቢው የፀጥታ ችግር በቁጥጥር ስር ውሏል ድርጊቱ የአማራና ኦሮሞ ህዝቦች አጀንዳ አይደለምአዲስ አበባ ሰሞኑን በሰሜን ሸዋ ዞን አጣዬ አካባቢ ተከስቶ የነበረው የሰላምና ፀጥታ ችግር በቁጥጥር ስር መዋሉን የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር ገለፀ ድርጊቱም የአማራና ኦሮሞ ህዝቦች አጀንዳ እንዳልሆነ አስታውቋል በአካባቢው የተፈጠረውም ሆነ ሌሎች በአገሪቱ የሚስተዋሉ ተመሳሳይ ችግሮች መንግስት የህዝቦችን ሰላምና ደህንነት የማስጠበቅ ስራውን በአግባቡ መወጣት እንዳለበት የሚያሳይ እንደሆነም ተጠቁሟል የዞኑ ዋና ... | https://www.press.et/Ama/?p=8552 | 423 |
14,450 | መንግስት እየወሰደ ያለውን እርምጃ ሃገርን የማዳን ጉዳይ እንጅ ከትግራይ ህዝብ ጋር እንደሚደረግ ጦርነት መመልከት አይገባም – አስተያየት ሰጭዎች | ሀገር አቀፍ ዜና | Nov 6, 2020 | 588 | አዲስ አበባ ጥቅምት 27 2013 ኤፍቢሲ መንግስት እየወሰደ ያለው እርምጃ ወንጀለኛ የህወሀት አባላትን የመያዝና ሀገርን የማዳን ጉዳይ እንጅ ከትግራይ ህዝብ ጋር የሚደረግ ጦርነት አድርጎ መመልከት እንደማይገባ አስተያየት ሰጭዎች ተናገሩየተለያዩ ክልል ነዋሪዎች መንግስት በህወሀት ባለው ቡድን ውስጥ እየወሰደ ያለውን እርምጃ በማውገዝ አስተያየታቸው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሰጥተዋልከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ በአማራ ክልል የባህር ዳር ጎንደር እና ወልዲያ አካባቢ ነዋሪዎች ህወሀት ... | https://www.fanabc.com/%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%88%b5%e1%89%b5-%e1%8a%a5%e1%8b%a8%e1%8b%88%e1%88%b0%e1%8b%b0-%e1%8b%ab%e1%88%88%e1%8b%8d%e1%8a%95-%e1%8a%a5%e1%88%ad%e1%88%9d%e1%8c%83-%e1%88%83%e1%8c%88%e1%88%ad/ | 413 |
26,681 | ከፍተኛ ሊግ | በሻሸመኔ እና ካፋ ቡና ጨዋታ ዙርያ የፎርፌ ውሳኔ ተላለፈ | ስፖርት | January 6, 2021 | Unknown | የከፍተኛ ሊጉ የምድብ ለ ክለብ ሻሸመኔ ከተማ ትላንት ከካፋ ቡና ጋር ለነበረው ጨዋታ የኮቪድ 19 የምርመራ ውጤትን ይዞ ባለመቅረቡ በፎርፌ ተሸናፊ ሆኗልበሀዋሳ እየተደረገ ባለው የከፍተኛ ሊግ የምድብ ለ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ ትላንት ጠዋት 200 ላይ በወጣው ፕሮግራም መሰረት ሻሸመኔ ከተማን ከካፋ ቡና የሚያገናኝ መርሀ ግብር ነበርሆኖም በጨዋታው እለት ሁለቱም ቡድኖች ሜዳ ላይ መገኘት የቻሉ ሲሆን የካፋ ቡና ክለብ ተጫዋቾቹን ኮቪድ 19 ያስመረመረበትን ውጤት ይዞ የቀረበ ሲሆን የሻሸመኔ ከተማ እግር... | https://soccerethiopia.net/football/63225 | 153 |
19,251 | የአውሮፓ ህብረት ሃገራት ድንበሮቻቸውን ለጎብኝዎች ክፍት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበ | ዓለም አቀፍ ዜና | May 13, 2020 | 558 | አዲስ አበባ ግንቦት 5 2012 ኤፍ ቢ ሲ የአውሮፓ ህብረት ሀገራት ድንበሮቻቸውን ለጎብኝዎች ክፍት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበየህብረቱ ስራ አስፈፃሚ የአውሮፓ ሀገራት በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ የዘጉትን ድንበር ለመጭው የአውሮፓውያን የበጋ ወቅት ለጎብኝዎች ክፍት በማድረግ አመታዊውን የጎብኝዎች ወቅት መጠበቅና መጠቀም ይገባል ብሏልየአፍ መሸፈኛ ጭምብል መጠቀምና የተደነገጉ ግዴታዎችን በማስተግበር ድንበሮቻቸውን ቀስ በቀስ እንዲከፍቱም ነው ምክረ ሀሳብ ያቀረበውአየር መንገዶችና ትራንስፖርት ሰጭ ድርጅቶች ጎብኝ... | https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%8b%8d%e1%88%ae%e1%8d%93-%e1%88%85%e1%89%a5%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%88%83%e1%8c%88%e1%88%ab%e1%89%b5-%e1%8b%b5%e1%8a%95%e1%89%a0%e1%88%ae%e1%89%bb%e1%89%b8%e1%8b%8d%e1%8a%95/ | 171 |
39,756 | እሥረኞቹ የፖለቲካ ፓርቲዎች የቀድሞ መሪዎች የእምነት ክሕደት ቃል ሰጡ | ዓለም አቀፍ ዜና | March 20, 2015 | Unknown | በነዘላለም ወርቅአገኘሁ የክስ ዶሴ በሽብርተኝነት የተከሰሱት የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች የእምነት ክህደት ቃላቸውን እንዲሰጡ በዳኞች ሲታዘዙ አሸባሪዎች እኛ ሳንሆን አሸባሪው ህወሀትኢህአዴግ ነው አሉየፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስራ ዘጠነኛ ወንጀል ችሎት ዛሬ በዋለው ችሎት ለሁሉም ተከሳሾች ድርጊቱን አልፈፀምንም በሚል ቃላቸውን እንደመዘገበ ገልጿልፍርድ ቤቱ የአቃቤ ህግ ምስክሮች የሚቀርቡበትንም ቀን ቀጠሮ ሰጥቷልለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ | https://amharic.voanews.com//a/ex-opposition-leaders-pleaded-before-court-03-19-15/2687937.html | 52 |
16,727 | በአዲስ አበባ ተሰብስበው ጫት ሲቅሙ የተገኙ 36 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው እስከ 20 ሺህ ብር ተቀጡ | ሀገር አቀፍ ዜና | May 21, 2020 | 1,008 | አዲስ አበባ ግንቦት 13 2012 ኤፍቢሲ በአዲስ አበባ ከተማ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ጥሰው በመሰባሰብ ጫት ሲቅሙ የተገኙ 36 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው 20 ሺህ ብር እና በእስራት መቀጣታቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀየየክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ የወንጀል ምርመራ ማስተባበሪያ ሀላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ስለሺ ሸንቁጤ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በተላለፉት 36 ግለሰቦች ላይ በአቃቤ ህግ ጋር በኩል ክስ እንዲመሰረትባቸው መደረጉን አስታውቀዋልጉዳዩን የተመለከ... | https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%88%98%e1%8b%b2%e1%8a%93%e1%8b%8b-%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%89%b8%e1%8a%b3%e1%8b%ad-%e1%8c%8a%e1%8b%9c-%e1%8a%a0%e1%8b%8b%e1%8c%81%e1%8a%95-%e1%8c%a5%e1%88%b0%e1%8b%8d-%e1%89%b0/ | 148 |
773 | የዩጂን ዳይመንድ ሊግ የዓለም ሴት ከዋክብትን ያፋልማል | ስፖርት | May 27, 2019 | 38 | በአሜሪካዋ
የኦሪጎን ግዛት የምትገኘው የዩጂን ከተማ የአለም የመም እና የሜዳ ስፖርቶች መቀመጫ የሚል ቅፅል ስም ይከተላታል እአአ የ2021 የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አስተናጋጅ በመሆንም በአለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ተመርጣለች በጥበብ ስራዎችና ስፖርት የምትታወቀው ከተማዋ በመጪው የፈረንጆቹ ወር መጨረሻ ደግሞ የአለም ምርጥ ሴት አትሌቶችን ልታፋልም ቀጠሮ ይዛለች የዳይመንድ
ሊግ መዳረሻዎች ከሆኑት መካከል በአሜሪካ አፈር ላይ የሚካሄደው ውድድር ከሌሎቹ በተለየ የሴቶች 3ሺ ሜትር ከወዲሁ... | https://www.press.et/Ama/?p=11561 | 928 |
26,066 | የአላና ፖታሽ ሽያጭና ዝውውር እንዲፈጸም ተወሰነ | ቢዝነስ | 14 June 2015 | Unknown | ላለፉት ስድስት አመታት በኢትዮጵያ የፖታሽ ማእድን ፍለጋና ማምረት ስራ ይገባል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው አላና ፖታሽ ኩባንያ እስራኤል ኬሚካልስ ለተባለ የእስራአል ኩባንያ በመሸጡ ምክንያት ሽያጭና ዝውውሩ ሰኞ ሰኔ 8 ቀን 2007 አም እንደሚጠናቀቅ ተገለፀ ማእድን ሚኒስቴርን ስለኩባንያው ዝውውር እስካሁን በይፋ የደረሰኝ መረጃ የለም ብሏልአላና ፖታሽ ለኩባንያው ሰራተኞች ባለፈው ሳምንት ባስተላለፈው መልእክት ለእስራኤሉ ኩባንያ ዝውውር ተፈፃሚ እንዲሆን ከሁሉም የአላና ፖታሽ ባለአክሲዮኖች ድጋፍ በማግኘቱ ... | https://www.ethiopianreporter.com/article/7629 | 920 |
51,274 | ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የለውጥ ዙሪያ የሚወያይ ኮንፈረንስ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ አስጀመሩ | ፖለቲካ | August 23, 2019 | Unknown | ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የለውጥ ሂደት ወቅታዊ ሁኔታ መፃኢ እድል እና ስጋቶች ዙሪያ የሚወያይ ኮንፈረንስ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ አስጀመሩፕሬዝዳንቷ ኢትዮጵያ በታሪኳ ወሳኝ የሚባል የለውጥ መንደርደሪያ ላይ እንደምትገኝ ገልፀዋልይህ ወቅት ኢትዮጵያ የህዝቦቿን መሰረታዊ ጥያቄዎች ለመመለስና ፍላጎታቸውን ለማርካት ከፍተኛ የለውጥ እንቅስቃሴ ጅማሮ ላይ እንደምትገኝም አብራርተዋልበዚህ ሂደት ላይ የህዝቡን አንድነትና ተነሳሽነት ለማጠናከር ከቃላት ባለፈ በተግባር የሚገለፁ በርካታ መሰራት... | https://waltainfo.com/am/31306/ | 89 |
In NLP, text classification is one of the primary problems we try to solve and its uses in language analyses are indisputable. The lack of labeled training data made it harder to do these tasks in low resource languages like Amharic. The task of collecting, labeling, annotating, and making valuable this kind of data will encourage junior researchers, schools, and machine learning practitioners to implement existing classification models in their language. In this short paper, we aim to introduce the Amharic text classification dataset that consists of more than 50k news articles that were categorized into 6 classes. This dataset is made available with easy baseline performances to encourage studies and better performance experiments.
@misc{https://doi.org/10.48550/arxiv.2103.05639,
doi = {10.48550/ARXIV.2103.05639},
url = {https://arxiv.org/abs/2103.05639},
author = {Azime, Israel Abebe and Mohammed, Nebil},
keywords = {Computation and Language (cs.CL), Artificial Intelligence (cs.AI), FOS: Computer and information sciences, FOS: Computer and information sciences},
title = {An Amharic News Text classification Dataset},
publisher = {arXiv},
year = {2021},
copyright = {arXiv.org perpetual, non-exclusive license}
}